Tuesday, November 18, 2014

ለሚያምን ሁሉ ይቻላል(ማር9:23)



እነሆ፥ የመዳን ቀን አሁን ነው

… የአምስት ገበያ ያህል ሕዝብ ይከተለው ነበር በርካታ ሴቶችና ሕፃናት አረጋውያንና ወጣቶች፤ ከዚህ ሁሉ ሕዝብ መካከል እኩሉ ድውያንን ሲፈውስ እውራንን ሲያበራ በሚያደርገው ድንቅ የሆነ ተአምር ተከቦ እኩሉ መሲህ ይመጣል የተባለውን የሰማ እኩሉም በሚያስተምረው ትምህርት የተመሰጠ እኩሉም መልኩና ቁመናው የክርስቶስ ደም ግባቱ አስገርሟቸው ለማየት የሚከተሉ ነበሩ…