Monday, January 12, 2015

እመቤታችን ዓለም ሳይፈጠር በአምላክ ኅሊና ታስባ ትኖር ነበር




ይህን መሠረታዊ የነገረ ማርያም (Mariology) ትምህርት በተአምረ ማርያም ላይ ተጽፎ የምናነበው ሲሆን አንዳንድ ሰዎች የተአምረ ማርያም መቅድም ላይ የተገለጹት ነገሮች ግራ የሚያጋባቸው ሌሎቹም ክህደት የያዘ አስምስለው የሚናገሩ ብዙ ናቸው፡፡ ምንም እንኳን በይዘት ደረጃ አዲስ የኑፋቄ ትምህርት ባያመጡም ቀድሞ እነ ንስጥሮስና መቅዶንዮስ የተረቱበትን የጥርጥር ትምህርት በመያዝ