Tuesday, June 23, 2015

ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ



ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ

በቤዛ ብዙኀን ቅድስት ኪዳነምህረት ካቴድራል (ጎፋ ካምፕ)
ሰኔ 18, 2007 ዓ.ም
በደብረ ከዋክብት ቅዱስ ገብረክርስቶስና አብነአረጋዊ ቤተክርስቲያን
ሰኔ 21, 2007 ዓ.ም
በደብረ ቢታንያ ቅድስ ተክለሀይማኖት ቤተክርስቲያን
ሰኔ 27, 2007 ዓ.ም


ተጋባዥ መምህር
መምህር ቸርነት ይግረም

Tuesday, June 16, 2015

‹‹መንፈስን ሁሉ አትመኑ››




‹‹መንፈስን ሁሉ አትመኑ››
ቅዱስ ዮሐንስ በመልዕክቱ ‹‹አኃዊነ ለኩላ መንፈስ ኢትአመኑ አላ አመክርዋ ለመንፈስ ለእመ እምኀበ እግዚአብሔር ይእቲ፣ ወንድሞች ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ለእግዚአብሔር ሆነው እንደሆነ መርምሩ›› (1ዮሐ 4፡1) ይለናል፡፡